ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ነው የትወና ፍቅሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ አድጉ አሁን የደረሰበት ደርሶል ፊልም ማየትም ፊልም ላይ መተወንም ደስ ይለዋል ከትወናም በተጨማሪ በድርሰት እና በዝግጅት የሰራባቸውን ፊልሞች ለተመልካች አቅርቦል በአሁን ሰዓት ኑሮውን በካናዳ አድርጓል። በይበልጥ የታወቀው ትዝታህ ላይ መስፍን ሆኑ ሲተውን ነው
ውልደት እና እደገቱ ጅማ ነው። ምንም እንኳን ከአርቱ የራቀ ትምህርት ቢማርም የጥበብ ፍቅር ጉትቱ አምጥቶታል።
ተወልዶ ያደገው ሰሜን ኢትዮጲያ ጎጃም ነው። የካሜራ ባለሙያ፣ደራሲ፣ዳይሬክተር፣ተዋናይ እና ፕሮዲውሰር ነው። መብረቅ ፊልም ፕሮዳክሽን በጋራ ከፍተው ለተመልካች ፊልም እያቀረቡ ነው።
ትውልድ እና እድገቱ ጅማ ነው። ትወናን አንድ ብሎ ቤ/ክርስቲያን ውስጥ የሚቀርቡ ስራዎች ላይ መሰተፍ ጀመረ ካዛ ሲያድግ ቀበሌ ውስጥ መስራት ጀመረ ከዛም እዛው ጅማ ውስጥ ትልልቅ መድረኮች ላይ መተወን፣መፃፍ እና ማዘጋጀት ጀመረ ወደ ፊልሙ አለም እዛው ጅማ ውስጥ በወንድሙ ፊልም ተቀላቀለ።
ትውልድ እና እድገቱ በሰሜን ኢትዮጲያ ትግራይ ነው። ፊልም ስራን ከልጅነቱ ጀምሩ በጭንቅላቱ ይዞ ነው ያደገው:: ምኞትም ህልም ብቻ ሳይሆን ወደ ስኬት አምርቱል:: ከፊልም ሙያ በፊት ከሰይፉ ፋንታሁን እና ሱራፌል ወንድሙ ጋር በጋራ አዲስ ዜማ የሚል ፕሮግራም በኤፍ አዲስ፣ኢኒፎ ቴም በወር አንዴ የሚወጣ መፅሄት እና በቲቪ ደግሙ አዲስ ዜማ በኢቲቪ ያቀርብ ነበር:: ካዛም አልፎ በርካታ የፊልም ባለሙያዎች የፈለቁበት ሆሊላንድ ትማህርት ቤት ከአላማየው ታደሰ እና ተስፋዬ ገ/ሀና በጋራ ከፍተው በፊልሙ ላይ... read more
We do not have full information about this artist, Please send us your contribution to our Facebook page or by email to [email protected]
የተወለደችው አዲስ አበባ ነው ገና የ10 አመት ታዳጊ ናት የተወዳጁ ተዋናይት አዚዛ አህመድ የመጀመርያ ልጅ ናት። እናቱ ትወና ላይ ስላለች ወደ ትወናው ገብታለች ማለት ይቻላል የመጀመርያ ስራዎን ከእናቱ ጋር በጭስ ተደብቄ ሰርታለች ቀጥላም ያየ ይፍረድ እና መንሱት ላይ ከወላጅ እናቱ ጋር አብራ ተውናለች የመጨረሻ ስራዋን ደግሞ ከእናቱ ተለይታ ብቻዋን ማያ ላይ ሰርታለች በአሁን ሰዓት ሀገረ አሜሪካ ትገኛለች።
ውልደትን እድገቱ የሰሜኑ ክፍል አማራ ውስጥ ነው። ፅሁፍ መፃፍ ከልጅነቱ ጀምሮ አብሮት ያደገ ነው:: ብዙ የፃፋቸውን ነገር በራሱ እና በጓደኞቹ ላይ እንዳ አዘጋጅ ይሰራ ነበር። ያ ፍላጉቱ ተሳክቶ አሁን ላይ አሉን ብለን ከምንጠራቸው ደራሲ እና አዘጋጅ ነው።
Helina Getachew was born in Addis Ababa. Ever since she was a kid, Helina have had a dream to be an actress. She has taken several theater courses before she become an actress. Her first role was on Yonas Birhane Mewa's "Gimash Sew" movie. After that she has played Evangadi read more
ስላ አንቺ፣ቬራ፣ያ ልጅ፣ከበሮ፣ቢሆንስ፣ኒሻን፣እሱን ብዬ፣የፍቅሬ ፍቅረኛ፣ጊዜ ሚዛን እና አርፋጅ ላይ ተውኖል።