ትውልድ እና እድገቱ አደስ አበባ ቄራ አከባቢ ነው። የጥበብ ፍቅር ከተወለደበት ቦታ አንስቶ የታላላቅ መድረክ ቴያትሮች እና ፊልሞችን እንዲሰራ አድርጎታል። ሰለሞን ቦጋለ ፣ ሳምሶን ታደሰ (ቤቢ) ፣ፈቃዱ ከበደ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ይገረም ደጀኔ ፣ ራሄል ተሾመ ፣ ሞገስ ቸኮል እና የብዙ አርቲስቶች የሞያ አባት ነው። ባሁኑ ጊዜ ከተዋናይት ቅድስት ገ/ስላሴ ጋር በትዳር ተሳስረው ሁለት ልጆች አፍርተዋል
The director of the first Ethiopian movie that was selected for the Cannes Film Festival. The movie was started as a 20 page thesis while Yared was a student at New York University Film School.
We do not have full information about this artist, Please send us on our Facebook page or by email to [email protected]
ዲበኩሉ ፕሮፈሽናል ድራመር፣ ድምጻዊ፣ የሙዚቃ ደራሲና ተዋናይ ነው። ከልጅነሆቱ ጀምሮ የሙዚቃ ፍቅር ስለነበረው በቤተክርስትያን ውስጥ ሙዚቃን ይጫወት ነበር። ከመካኒሳ ሴሚናሪ ጃዝ ትምርትቤት ለሁለት አመት ድራም ተምሯል። ወደ ትወናው የገባው አስቦበት ሳይሆን ላካራክተሩ ብቁ ሆኖ የታያት ዘሪቱ ከበደ ካስት አድርጋው እሱም ፊልም የማየት ፍቅሩ ገፍቶት የመጀመርያውን ፊልም ቀሚስ የለበስኩለት ላይ ተውኗል። ባሁኑ ሰዓት አለም ዓቀፍ እውቅናን ባገኘውና ለአፍሪካ የመጀመርያው የሮክ ባንድ (ጃኖ ባንድ) ... read more
ከሙዚቀኛ ቤተሰብ ነው የተገኛው የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ሙሩቅ ነው የራሱ 2ት አለበም አለው አቀናባሪ ነው፣ግጥም እና ዜማ ፀሀፊ ነው፣ ከወንድሞቹ ጋር ማሃሪ ብራዘር ባንድ መስርተው እስካሁን በርካታ ድምፃውያንን በማጀብ እየሰሩ ነው በድምፃዊነቱ ከኢትዮጲያ አልፎ በአፍሪካ አፍሬማ አሸናፊ ነው።
An architect by profession, owns a company called 'Balemuya interior design and homeware manufacturing plc that does interior design and makes authentic ethiopian soft furnishings with a brand name called Meleya. Kemis Yelebeskulet is the first feat... read more
በሙያው ተዋናይ አይደለም ከዚ ሙያ ጋር የሚያገናኛው አንዳድ ዝግጅቱችን ማስተባበር ማስታወቅያወችን መስራት እና ኮንሰርት መዘጋጀት ነው። በአሁን ሰዓት የኛ የሙዚቃ ባንድ ውስጥ በማማከር አለ ከዚህ በፊት አልበም ከማሳተም ጀምሮ ብዙ ኮንሰርቱችን አዘጋጅቱል። ፊልም ስራው ቢቀድም መጀመርያ የታየው በክሊብ ነው ከዛ ብዙም ሳይቆይ የመጀመርያውም እስካሁን የመጨረሻውንም ቀሚስ የለበስኩለትን ሰርቱል ይስሀቅ ዘለቀ።
እድል፦ ጢባጢቤ፣ ስር ሚዜዋ፣ ቀሚስ የለበስኩ'ለት ፣ ታሽጓል፣ ፍቅሬን ላድን፣ መባ፣ ጊዜ ቤት፣ ስስት 2፣ እንደ እናት እና ባላገባሁ ፊልሙች ላይ ተውናለች። ♣ በስር ሚዜዋ ፊልም የአመቱ ምርጥ ረዳት ተዋናይት በሚል በ9ኛው ኢተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል አሸንፋለች። ♦ አሁን ደግሙ በ4ተኛው ጉማ ሽልማት በምርጥ ተዋናይት ዘርፍ በመባ ፊልም ታጭታለች፤ የታጨችበት መባ ፊልም ደግሙ ከሚመለከተው 16 ዘርፍ በ13ቱ ታጭቱል። Edlework is one of the nominee of 10th Ethiop... read more
ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው ወደ አርቱ የገባው በአጋጣሚ ቢሆንም ብዙ ስራዎችን ሰርቷል የተማረው ትምህርት ሌላ ቢሆንም በአሁን ሰዓት የሙሉ ሰዓት ተዋናይ ነው። በይበልጥ የታወቀው በረቡኒ ልኡልን ሆኖ ሲተውን ነው።
ተወልዶ ያደገው በሰሜን ኢትዮጲያ ጎንደር ነው። ምንም ተወናን ቢወድም ከትወና በፊት የሞዴሊንግ ሙያን በደንብ አድርጎ ሰርቷል አብይ በርካታ ፊልሞችን ላይ ተውኗል።
ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው ትወና ቢወድም እንኳን ሳያስብ ወደ እዚህ እንደገባ ይናገረል የቅርጫት ኳስ ተጨጫዋች ነው በዛ አጋጣሚ ነበር የመጀመርያ ፊልሙን መስራት የቻለው በአሁን ሰዓት በሌላ ዘርፍ ትምዕርት ላይ ይገኛል።
We do not have full information about this artist, Please send us your contribution to our Facebook page or by email to [email protected]