ትውልዷ እና እድገቷ ሀዋሳ ነው። ከልጅነቷ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የሚዘጋጁ ድራማዎች እና ሞዴሊንጎች ላይ ትሳተፍ ነበር። ግጥም እና ድርሰት ትፅፍ ነበር እንደውም ከትወናው ይልቅ ፀሀፊ የምሆን ይመስለኝ ነበር ትላለች። አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በሀዋሳ ሲሆን ያጠናቀቀችው ወደ አዲስ አበባ የመጣችው ለትምህርት ሲሆን ብዙም ሳይቆይ እውነት ሀሰት የተሰኘ ፊልም ላይ እንድትሰራ ካስት ተደርጋ የመጀመሪያ ፊልሟን ሰርታለች ከዛም ደስ ሲል፣ አደረች አራዳ፣ ፍቅሬን በምን ቋንቋ እና ለእይታ ... read more
ብስራት የ123 ፕሮዳክሽን መስራች እና አባል ነው በፊልም ውስጥ ሲኒማ ኦቶግራፊ ይሰራል ቆጥረን መጨረስ የሚያቅተን ሰርቷል በአሁን ሰዓት ደግሞ ኢቢኤስ ላይ ከሚታዮ ፕሮግራሞች አህን ላይ ፈታ ሻው ከዚህ ቀደም ደግሞ ሰይፉ በኢቢኤስ ላይ ይሰራ ነበር።
ነፍሱ ለኮሜዲ ስራ ታዘነብናለች ለትወናው ነው እንጂ በፅሁፍ ሁሉንም መዳሰስ እንዳለበት ያምናል ለመስራትም ሞክል ደራሲ፣ዳይሬክተር እንዲሁም ተዋናይ ነው በፊልም ፅሁፍ ካገዛቸው መሀል የዞረ ድምር፣ማርኩሽ፣አልሞትም፣አዳኝን。。。ይጠቀሳሉ።
ተወልዳ ያደገችው ደብረ ብርሃን ነው የትወና ፍቅሮን ለመወጣት ከልጅነቱ ጀምሮ የምታገኛቸውን አጋጣሚዎች ትጠቀም ነበር በመጨረሻም ወደ ባህርዳር አምርታ ሙሉዓለም አዳረሽ በተወናይነት ተቀጠረች። የተለያዮ መድረኩችን በትወና ሰርታለች ሙሉዓለም አዳራሽ ውስጥ መቼቱ እዛው ባህርዳር የሆኑ ፊልሞችንም ላይም ተውናለች። በጌትነት እንየው የተዘጋጀው የቴዎድሮስ ራዕይ ላይ ከለችበት ሀገር ወጥታ ብሄራዊ ትያትር መድረክ ላይ ተዋበችን ሆና ተውናለች የቲቪ ድራማ ለይ ደግሙ ምንም ትንሽ ፓርት ቢሆንም ገመና ላይ ሰርታ... read more
አንጋፋ ተዋንያን ተርታ ውስጥ ይመደባል ውልደቱ እና እድገቱ አዲስ አበባ ከፍተኛ 10 ነው። በርካታ የመድረክ ስራዎች በተለይ ሁኔታ ሀገር ፍቅር ትያትር ቤት በጥሩታ እስከተለየበት ጊዜ ድረስ ለቁጥር የሚከብዱ ትያትሮችን ተውኑል፣በርካታ የሬዲዮ ድራማዎችን በትወና ተሳትፎል እንዲሁም የቲቪ ድራማዎችም ላይ በትወና አይተነዋል።
ተወልዶ ያደረገው አዲስ አበባ ነው ወደ ትወና ሙያ የገባው በፍላጎትም በአጋጣሚ ጭምር ነው፤ ተስፋዬ አበበ (ፋዘር ቤት) ጋር ወደ ትወና አለም ለመግባት ድልድይ ሆኖታል የመጀመርያ ስራውን ህይወት ፊልም እዛው ቤት እያለ ሰራ ከዛም የአውሬ እርግቦች፣የተፈነ ፍቅር፣ትስስር፣እህት፣ተስፈኞቹ፣ሰውዬው፣ማክቤል፣የሴም ወርቅ፣እንደ ሀበሻ፣ሄዋን ስታፈቅር እና ወደኃላ ላይ ተውኖል። የሴም ወርቅ ፊልም ላይ ከትወና በተጨማሪ ደራሲ እና ፕሮዲሰርም ገመና ሁለት፣ሞጋቾች እና የማዕበል ዋናተኞች ደሞ እሱ በትወና የተሳ... read more
ትውልድ እና እድገቱ አዲስ አበባ ነው። በትምህርቱ ሌላ ነገር ቢማርም በተማረበት ሙያ ብዙም ሳያገለግል የፊልም የመስራት ጥበቡ ይበለጥ ገዝፎ ፀሀፊ እና ዳይሬክተር ሆኑ እራሱን ያገኛል በአርቱ ትልቁ ጉዞ ላይ እንደሆን የሚሰማው ዳዊት የሚሰራው ስራ ላይ ማስተላፍ የሚፈልገው ሁሉንም የሚመለከት እናዳለበት ያምናል።
አላዳንኩሽም፣ያልተፃፈ፣ስስት፣ቤርሙዳ፣ጥላ፣የአባቴ ፍቅረኛ፣ወርቅበወርቅ፣ቁልፎን ስጭኝ፣አርግዥለሁ ፣የፈጣሪ ያለህ፣ኤሽታኦል፣እማይደገም፣ሰበበኛ እና ሌባ እና ፖሊስ ላይ ተውኖል። ገመና ሁለት አሁን ደግሙ ወላፍን የቲቪ ድራማ ላይ ተውኖል እየተወነ ነው፤ የቁልፎን ስጪኝ ፕሮዲሰር ነው ዳዊት አባተ።