ትውልድ እና እድገቱ አደስ አበባ ቄራ አከባቢ ነው። የጥበብ ፍቅር ከተወለደበት ቦታ አንስቶ የታላላቅ መድረክ ቴያትሮች እና ፊልሞችን እንዲሰራ አድርጎታል። ሰለሞን ቦጋለ ፣ ሳምሶን ታደሰ (ቤቢ) ፣ፈቃዱ ከበደ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ይገረም ደጀኔ ፣ ራሄል ተሾመ ፣ ሞገስ ቸኮል እና የብዙ አርቲስቶች የሞያ አባት ነው። ባሁኑ ጊዜ ከተዋናይት ቅድስት ገ/ስላሴ ጋር በትዳር ተሳስረው ሁለት ልጆች አፍርተዋል
Director | Screenplay | Writer
ውልደት አዲስ አበባ ዑራኤል ነው እድገቱ ደግሙ ዑራኤል እና ባሌ ነው። ከሚኒ ሚዲያ አንስታ አሁን ላይ አሉን ብለን ከምንጠራቸው ደራሲ እና አዘጋጁ ውስጥ አንዱ ናት። በዚህ ሙያ የሴት እጥረት አለው አሁን ላይ ብዙ ፊልም ለተመልካች በማቅረብ በሴቶች የሚፎካከራትም የለም።
Roman Fekade is an Ethiopian film producer, actress and film script writer who owns "Kapital" Film Production Company. She attended her elementary and secondary education at Cathedral Girls School and Akaki Adventist Boarding School respectively. She also explored African, Asian and European life styles for about... read more
We do not have full information about this artist, Please send us your contribution to our Facebook page or by email to [email protected]
ውልደት እና እደገቱ አዲስ አበባ ኡራኤል ነው ከትወና በፊት ሞዴሊንግ ተምራ አንዳንድ መድረኮች ላይ በሞዴሊንግ ሰርታለች ወደ ትወናው እስካሁን ለተመልካች ባልወጣ ኪሪስ ኪሮስ በተባለ ፊልም ተውና ነበር።
ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው። ፊልም ስራን ጉዞን ከሆሊላንድ ጥበብ ማዕከል ተምሮ ወደ ፊልሙ አለም በሰፊው ተቀላቅሏል በርካታ ፊልሞችን ሰርቱል አዲስ አይኖችን አሳይቷል ብዙ ተዋንያን አንድ ብለው ከሄኖክ አየለ ጋር ጀምረዋል።
A widely respected director in Addis Ababa, as well as a cameraman, editor, teacher and screenwriter, his first feature film was the suspense drama Siryet (released in 2007). Nishan will be my introduction to his work.
Elias is a well known promoter, producer in Ethiopian Film Industry.
We do not have full information about this artist, Please send us your contribution to our Facebook page or by email to [email protected]
ቀይ ስህተት፣አሸንጌ፣አልባ፣አልተኛም፣አንድ አላት፣አስክሬኑ፣ሀኒሙን፣ነፃ ቀለበት፣ፈልጌ አስፈልጌ እና የራስስ መንገድ ላይ ተውናለች።
ዳና የቲቪ ድራማ ላይ ተውናላች
Please send us your contribution to our Facebook page or by email to
[email protected]
ነፍሱ ለኮሜዲ ስራ ታዘነብናለች ለትወናው ነው እንጂ በፅሁፍ ሁሉንም መዳሰስ እንዳለበት ያምናል ለመስራትም ሞክል ደራሲ፣ዳይሬክተር እንዲሁም ተዋናይ ነው በፊልም ፅሁፍ ካገዛቸው መሀል የዞረ ድምር፣ማርኩሽ፣አልሞትም፣አዳኝን。。。ይጠቀሳሉ።